ጆርናሊዝምና ዕድገት በኢትዮጵያ፤ የግል ትዝታዎች ከ1952 ጀምሮ (ቁጥር 4)

ጆርናሊዝምና ዕድገት በኢትዮጵያ፤ የግል ትዝታዎች ከ1952 ጀምሮ (ቁጥር 4)

Author: ነጋሽ ገብረ ማርያም, 1998 ዓ/ም አንጋፋው ጋዜጠኛ በዚህ ሙያ ሠልጥነው ሥራውን ከጀመሩበት ጊዜ ጀምሮ ያገኙትን ተሞክሮ፣ በአገሪቱ ውስጥ በየጊዜው ስለሚታየው የሚዲያ አሰራር ሁኔታና በጋዜጠኝነት ሥራ ላይ ያጋጥሙ ስለነበሩት ችግሮች የተገነዘቡትን የሚያወጋ ለውይይት የቀረበ ጽሑፍ፡፡ Download...